በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ በባለሀብት፣ በህብረተሰብና በመንግስት ተሳትፎ ከ16 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ 25 ኪሎሜትር መንገዶች ተመርቀው ለትራፊክ ክፍት ሆኑ።

የዞኑ ማህበረሰብ የቆየ የአባቶች ልምድ በመጠቀም ከመንግስት ጋር በመቀናጀት በመንገድ ልማት እየሰራቸው ያሉ ስራዎችን ለማጠናከር የክልሉ መንግስት አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርግ በርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሰረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ…

Continue reading

በዞኑ በህብረተሰቡና በባለሀብቱ የተሰሩ የመንገድ ልማት ስራዎች ህዝብ ከተነቃነቀ ሁሉም ልማት ማሳካት እንደሚቻል ማሳያ ናቸው ሲሉ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ገለጹ።

በጉራጌ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች በህብረተሰቡ እና በባለሀብቱ ትብብር የተሰሩ የመንገድ ልማት ስራዎች የጉራጌ ዞን ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የመምሪያ ባለሙያዎች በተገኙበት የመስክ ምልከታ ተደርጓል። በዞኑ የተሰሩ የመንገድ ልማት ስራዎች ከዚህ በፊት…

Continue reading

ከኢፌድሪ ግብርና ሚኒስትርና ከተለያዩ ክልሎች የተውጣጡ የግብርና ኤክስፐርቶች በጉራጌ ዞን ጉመር ወረዳ በባድ ቀበሌ በSLM ፕሮጀክትና በማህበረሰብ ተሳትፎ የለሙ የተፋሰስ ልማት ስራዎችን የመስክ ምልከታ አካሄዱ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የግብርና ምክትልና የተፈጥሮ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አለምይርጋ ወልደስላሴ እንዳሉት በክልሉ በበጋ የስነ አካላዊና በክረምት የአረንጓዴ አሻራ ስራዎችን ማህበረሰቡ፣ ፕሮጀክቶችና ፕሮግራሞችን በመጠቀም በተሰራው ስራ ተስፋ ሰጪ ውጤቶች ተመዝግበዋል።…

Continue reading

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ጉራጌ ዞን የወከለው ቸሀ የጆካ እግርኳስ ቡድን ወደ እምድብር ከተማ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።

የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ፈይሰል ሀሰን እንደገለጹት ጉራጌ ዞን በዘንድሮ የመጀመሪያው የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ልዩ ልዩ የስፖርት ውድድር በአጠቃላይ ውጤት አሸናፊ የነበረ ሲሆን በእግር ኳስ ብቻ ሁለተኛ…

Continue reading